Description
በመገናኛ ከእግዚአብሔር አብ ቤተከርስቲያን ከፍ ብሎ ከ90% በላይ የተጠናቀቁ አፓርትመንቶችን በከፊል አጠናቀን ማስረከብ ላይ ነን። በ30% ቅድመ ክፍያ በካሬ 90,000 ብር ፣ በ50% ቅድመ ክፍያ 86,400 ብር እና በ100% ቅድመ ክፍያ 81,000 ብር። ሴራሚክ ከተነጠፈለት ደግሞ በካሬ 99,700 ብር። በ133.41, 160.37, 177.48 እና 179.93 ካሬ ባለ 2 እና ባለ 3 መኝታ ቤቶች። ቀሪው በ1 አመት ተከፍሎ የሚያልቅ
አፓርትመንቱ የያዛቸው ነገሮች
1B+G+16
በወለል 4 ቤቶች
የተናጠል ካርታ ያለው
2 ወለል ፓርኪንግ
2 ሊፍት
ተጠባባቂ ጀነሬተር
የከርሰምድር ውሃ
ቆሻሻ ማስወገጃ /garbage shooter
ከ90% በላይ የተገነባ
በቂ የተፈጥሮ ብርሃን ያለው
ለበለጠ መረጃ በ0986447256 ይደውሉ።