Description
ብ/ገብርኤል : ላፍቶ ሞል
-
2 Beds | 2 Baths + Laundry + 4 Balcony | 7F | 137sqm
-
#አፓርትመንቱ
የሚገኘው ብስራተ ገብርኤል ቤተክርስቲያን አካባቢ በሚገኝ ጥሩ የግንባታ ዲዛይን ባለው G+12 ህንፃ ላይ ነው። ህንፃው ለነዋሪው ከሚሰጣቸው አገልግሎቶች መሃል እንግዳ መቀበያ ፣ የከርሰምድር ውሃ ፣ 2 ሊፍት ፣ በቂ የመኪና ማቆሚያ ፣ በካሜራ የታገዘ ጥበቃ እና በእናንዳንዱ ወለል ላይ የጋራ መታጠቢያ ቤቶች አለው። በተጨማሪም ሁሉም ቤቶች ቁምሰሰጥን ፣ የውሃ ማሞቂያ የተገጠመላቸው ናቸው።
#Financial_Information
Total Area: 137 Sqm
Price per sqm: 175,175 ብር
Estimated Rent: 140,000 ብር / ወር (ከነዕቃው)
Annual Rent: 1,680,000 ብር
#ዶክመንት
ዲጂታል ካርታ አለው
#አከፋፈል
Cash | ባንክ በገዢ በኩል ማቅረብ ይቻላል
#Agent_Commission
Total Buyer Side Commission (2%)