Description
መገናኛ Top View ፤ አፓርትመንት ሽያጭ 160 ካ.ሜ
መገኛ ቦታ (Location)
️ በአድሱ ጫካ ቤተመንግሥት አጠገብ ከብሪትሽ ኤምባሲ ከፍ ብሎ የካ ተራራ ላይ ከዲያስፖራ አደባባይ ወደ አድሱ ቤተ መንግስት በሚወስደው መንገድ G+4 ህንፃ ላይ ። በወለል 4 ቤት
የቤቱ ዝርዝር መረጃ
️ 2 መኝታ ፣ 2 መታጠቢያ ፣ Store
️ ስፋት: 160 ካሬ ሜትር ( 145sqm-net)
️ 2ኛ ፎቅ ላይ
️ ህንፃው ፦ ለ 4 ቤቶች የሚበቃ የመኪና ማቆሚያ ፣ ጀኔሬተር ፣ 24/7 ጥበቃ ፣ የውሃ ታንከር ፣ አነስ ያለ ግቢ የመሳሰሉት አገልግሎቶች አሉት
️ ሙሉ አዲስ አበባን የሚያሳይ ድንቅ እና ያልተሸፈነ እይታ (Top View) አለው
ዶክመንት:- ዲጅታል ካርታ አለው። አከፋፈል:- ካሽ | ባንክ
ዋጋ = 21 ሚሊዮን ብር።
ኮሚሽን: 2%
Investment Analysis
ኪራይ: 180k/በወር | ግብር: 353,400 ብር/ዓመት
Gross Yield: 10.29% | Appreciation: 15%-20%/ዓመት
ንፅፅር፦ የአካባቢው: 140k-165k/ካሬ | የዚህ ቤት: 131,250 ብር/ካሬ
ማጠቃለያ፦ ባንክ የሚፈቅድና ከአካባቢው ዋጋ በታች በመሆኑ እጅግ ከፍተኛ የኪራይ ተመላሽ (Excellent Gross Yield) እና ፈጣን የዋጋ ዕድገት የሚያስገኝ ምርጥ ኢንቨስትመንት ነው።
️ ማሳሰቢያ: እባክዎ ገዢ ከሆኑ ብቻ ይደውሉልን።
️ ለማየት ፦ በቀጠሮ
To buy or sell https://forms.gle/nLXcvmVERmwVtgpy5
Telegram Link :- https://t.me/Nexuspropertymarketing
.DM https://t.me/Belegrateful
+251939703030
Code1662