Description
ሰመር ሪል እስቴት
በሴቶች አደባባይ የ18 ወለል የመኖሪያ አፓርትመንት በፉል ፊኒሽድ የጨረሰውን አፓርትመንት በማስረከብ ላይ የሚገኝ ድርጅት ሲሆን ከሀገር ውጭ በአሜሪካ ቴክሳስ ዳላስ በትራንስፖርቴሽን እና ሞርትጌጅ(የቤቶች ብድር) ቢዝነሶች ላይ ሰላሳ አመት ሲሰራ የቆየ ካምፓኒ የነበረው ሲሆን ፋውንደሩ አቶ ሳሙኤል መርከብ ነጋ ወደ ትውልድ ሀገሩ በመመለስ ያቋቋመው የግል ድርጅት ነው። በ2018 የጀመረውን ፕሮጀክት በማስረከብ ተጨማሪ ሁለት ፕሮጀክቶችን በእንግሊዝ ኢምባሲ ባለ 26 ወለል የመኖሪያ ህንፃ እና በሳምፎርድ 6ኪሎ ባለ 22 ወለል ህንፃዎችን ግንባታና ሽያጭና እያደረገ ያለ ድርጅት ነው።
በአሁኑ ሰአት በእንግሊዝ ኢምባሲ 1600 ካሬ አጠቃላይ ይዞታው የሆነ በድርጅቱ ስም በይዞታ የሚገኝ መሬት ላይ 1200 ካሬ ላይ የሚያርፍ ቤዝመንት + ግራውንድ +24 የመኖሪያ ህንፃ 20% በሚሆን የግምባታ ደረጃ ቁፋሮውን አጠናቆ ማት ፋውንዴሽኑን መገንባት ጀምሯል።